Minister Bereket Negash

Minister Bereket Negash “እንደ ኃይሉ ሥራ እንደ ተሰጠኝም እንደ እግዚአብሔር ጸጋ ስጦታ መጠን የወንጌል አገልጋይ ሆንሁለት።”
— ኤፌሶን 3፥7
(1)

Bereket Negash is a devoted minister of the Gospel of Grace, with a primary focus on revealing the profound essence of Jesus Christ, emphasizing his love, holiness, and captivating nature. As a proclaimer of the Gospel, Bereket strives to showcase the transformative power of grace and the boundless love that Jesus extends to all of humanity. Following the teachings of the Gospel of Mark 16:15, Ber

eket passionately preaches the good news through various channels, placing a particular emphasis on leveraging social media platforms to reach a wide and diverse audience. Through these channels, he endeavors to make the message of Jesus accessible and relatable to people from all walks of life, utilizing modern communication tools to spread the timeless message of love and salvation. Bereket firmly believes in the miraculous work of the Holy Spirit, acknowledging the profound impact it can have on individuals' lives. With unwavering faith, he trusts that the Holy Spirit is actively working to bring about tremendous miracles, fostering spiritual transformations and deepening connections between individuals and their faith. Central to Bereket's ministry is the profound conviction that the hands of Father God are wide open, welcoming and accepting everyone who approaches His throne through the redemptive power of Jesus Christ. This inclusive and compassionate approach underscores Bereket's commitment to spreading the Gospel of Grace, inviting people to experience the love and acceptance that transcends all boundaries. In summary, Bereket Negash is a dedicated minister who ardently shares the Gospel of Grace through contemporary means, guided by the belief in the transformative power of Jesus Christ's love and the ongoing miracles facilitated by the Holy Spirit. His ministry is characterized by an open invitation for all to come to the throne of Father God through the redemptive work of Jesus Christ.

ያለፈው እሁድ በዱባይ ሶማ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን የነበረን ልዩ የአምልኮና የሕብረት ጊዜ በፎቶ - ክብር ሁሉ አብሮን ላለ ለእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ይሁንለት  #ኢየሱስ   #ዱባይ
18/06/2026

ያለፈው እሁድ በዱባይ ሶማ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን የነበረን ልዩ የአምልኮና የሕብረት ጊዜ በፎቶ - ክብር ሁሉ አብሮን ላለ ለእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ይሁንለት #ኢየሱስ #ዱባይ

16/06/2026

ኢየሱስ ያለ ልክ ተገረፈልን #ኢየሱስ #ኢትዮጵያ #መስቀል

11/06/2026

በወንጌል አላፍርም - በተፈጸመው የክርስቶስ ስራ አላፍርም - ኢየሱስ ብቻ ያድናል

#ኢየሱስ #ኢትዮጵያ #ዱባይ

በሶማ ክርስቶስ ቤተ ክርሰቲያን ዱባይ ያለፈው እሁድ የነበረን ሕብረት በፎቶ  #ኢየሱስ  #ዱባይ
11/06/2026

በሶማ ክርስቶስ ቤተ ክርሰቲያን ዱባይ ያለፈው እሁድ የነበረን ሕብረት በፎቶ #ኢየሱስ #ዱባይ

ያለፈው እሁድ ጌታ የሰጠን ቆንጆ ጊዜ በፎቶ - ሶማ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን ዱባይ  #ኢየሱስ  #ዱባይ  #ኢትዮጵያ
04/06/2026

ያለፈው እሁድ ጌታ የሰጠን ቆንጆ ጊዜ በፎቶ - ሶማ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን ዱባይ #ኢየሱስ #ዱባይ #ኢትዮጵያ

04/06/2026

ጸጋው በእምነት አድኖአችኋልና
- ኤፌሶን 2:8
#ኢየሱስ #ኢትዮጵያ

ነገ እሁድ ምሽት 7:30PM ጀምሮ ከተወደደው ዘማሪ አዲሱ ተረፈ እና ከእኔ ከወንድማችሁ ጋር ልዩ የአምልኮና የጸሎት የቃል ጊዜ መንፈስ ቅዱስ ይሰጠናል - ዱባይና አካባቢዋ ላይ ያላችሁ መጥተ...
30/05/2026

ነገ እሁድ ምሽት 7:30PM ጀምሮ ከተወደደው ዘማሪ አዲሱ ተረፈ እና ከእኔ ከወንድማችሁ ጋር ልዩ የአምልኮና የጸሎት የቃል ጊዜ መንፈስ ቅዱስ ይሰጠናል - ዱባይና አካባቢዋ ላይ ያላችሁ መጥተው አብረውን ያምልኩ 052 234 1347
#ኢየሱስ #ዱባይ

28/05/2026

በሕግ ለመጽደቅ መሞከር ማለት የድንጋይ ጭማቂ ለመስራት እንደመጣር ነው

#ኢየሱስ #ኢትዮጵያ

21/05/2026

አዲስ ሕያው መንገድ #ኢየሱስ

12/05/2026

ያለፉችሁት መከራ አይታወስ - ሰዎች እናተን አይተው ያለፋችሁትን የመከራ ጥልቀት ሳይሆን ያሳለፋችሁን አምላክ ታላቅነት ይዩላችሁ

“… የራሳቸውም ጠጕር እንዳልተቃጠለች፥ ሰናፊላቸውም እንዳልተለወጠ፥ የእሳቱም ሽታ እንዳልደረሰባቸው አዩ።”
- ትንቢተ ዳንኤል 3:27
#ኢየሱስ #እግዚአብሔር

Address

Port Saeed
Dubai

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Minister Bereket Negash posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Place Of Worship

Send a message to Minister Bereket Negash:

Share